October 18, 2022 · milestone
50ኛው ዓመት የምስረታ በዓል
የአውራ አምባ ማህበረሰብ የተመሰረተበትን 50ኛ አመት ሚያዚያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም አክብሯል
ክንውኖቻችን
50 አመት የለውጥ ስራ እና የማህበረሰብ ተጽዕኖ
ከአስተዳደር የታተሙ ዝግጅቶች
October 18, 2022 · milestone
የአውራ አምባ ማህበረሰብ የተመሰረተበትን 50ኛ አመት ሚያዚያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም አክብሯል
September 6, 2024 · achievement
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ጳጉሜ 01 ቀን 2016 ዓ.ም ተመዝግቧል
January 1, 1972 · milestone
የአውራ አምባ ማኅበረሰብ የተመሠረተው በክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ በፈለቁት የሐሳብ መነሻዎች ላይ በመመርኮዝ፣ የአርሶ አደር አባላት በአንድነት በመሰባሰብ ነው።
August 15, 2010 · achievement
የአዲስ ራዕይ ሁለተኛና መሰናዶ ደረጃ ትምህርት ቤትን በተሳካ ሁኔታ ገንብቶ ለመንግሥት ያስረከበ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው ለሚገኙ 10 ገጠር ቀበሌዎች አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
January 1, 1986 · milestone
በጋራ ጥረትና በጋራ ሀብት ጠንካራ ከደካማ ተጋግዞ የሚኖርበት የኅብረት ሥራ ማኅበር ተመሰረተ።
June 20, 1996 · achievement
በጤናም ሆነ በእርጅና ምክንያት ለስራ ብቁ ያልሆኑ ወገኖችን በመንከባከብ ቀሪ ሂወታቸውን ተደስተው እንዲሄዱ ማድረግ እንዲሰችል የአረጋውያን መንከባከቢያ ማዕከል ተገንብቷል
January 1, 1994 · milestone
አባላት እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ብር በማዋጣት፣ ድጋፍ የሚሹ የማኅበረሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የሚያስችል ገቢ በሽመና ሥራ ማመንጨት የጀመሩበት ወቅት።
December 1, 2023 · milestone
ስለ ሴቶች እኩልነት፣ ስለ ሕፃናት መብት እና ስለ ግጭት አፈታት ዙሪያ ከ250,000 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ሥልጠና የመስጠት እና የልምድ ልውውጥ የማድረግ ትልቅ ምዕራፍ ተሳክቷል።
October 18, 2006 · recognition
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፍትሕ ቢሮ ጥቅምት 8 ቀን 1999 ዓ.ም ሕጋዊ ሰውነት ያለው ዕውቅና አግኝቷል
September 6, 2024 · recognition
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ጳጉሜ 01 ቀን 2016 ዓ.ም ተመዝግቧል
የአውራ አምባ ማኅበረሰብ የተመሠረተው በክቡር ዶ/ር ዙምራ ኑሩ ሀሳብ አመንጭነት፣ አርሶ አደር አባላትን በማሰባሰብና በጋራ በመንቀሳቀስ ነው።
በጋራ ጥረትና በጋራ ሀብት ጠንካራ ከደካማ ተጋግዞ የሚኖርበት የኅብረት ሥራ ማኅበር ተመሰረተ።
የማህበሩ አባላት እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ብር በማዋጣት፣ ድጋፍ የሚሹ የማኅበረሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የሚያስችል ገቢ በሽመና ሥራ ማመንጨት የጀመሩበት ወቅት።
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፍትሕ ቢሮ ጥቅምት 8 ቀን 1999 ዓ.ም ሕጋዊ ሰውነት ያለው ዕውቅና አገኘ።
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ጳጉሜ 01 ቀን 2016 ዓ.ም ተመዘገበ።
በአገልግሎት ጉዟችን ውስጥ የተመዘገቡ ታላላቅ ታሪካዊ ምዕራፎች
ለ30 አመታት 50 አረጋውያንን ወጪያቸውን ሙሉ በሙሉ በመሸፈን እና በመንከባከብ ቀሪ ህይወታቸውን በደስታ እንዲያሳልፉ ማድረግ ተችሏል።
በተለያዩ አደጋዎች ለተጎዱ እና ለተፈናቀሉ ወገኖች ወደ 600,000 ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ ተደርጓል።
ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ወይም ወላጆቻቸው የማስተማር አቅም ያልነበራቸው 120 ህጻናትን በመደገፍ ትምህርት እንዲያገኙ እና ህይወታቸውን እንዲቀይሩ ተደርጓል።
ለህክምና የሚያስወጣውን ወጪ መሸፈን ላልቻሉ 32 ሰዎች የህክምና ድጋፍ በማድረግ ከበሽታቸው እንዲያገግሙ ተደርጓል።
አዲስ ራዕይ ሁለተኛ ደረጃ እና መሰናዶ ትምህርት ቤትን በመገንባት በአካባቢው ላሉ 10 ወረዳዎች ህጻናት የትምህርት እድል ማስፈን ተችሏል።
ማህበረሰቡ ላለፉት ከ50 አመታት በላይ ያካበተውን የግጭት አፈታት ልምድ ለሶስተኛው ትውልድ በስልጠና ማስተላለፍ ተችሏል።
ለሠራናቸው ሥራዎች የተበረከቱልን የክብርና የምስጋና መግለጫዎች
አውራ አምባ ማህበረሰብ እስካሁን ላከናወነው ተጨባጭ ስራ ከተለያዩ ተቋማት፣ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ብዙ የምስክር ወረቀቶች፣ ሜዳሊያዎች እና የምስጋና ደብዳቤዎች ተቀብሏል።
ማህበረሰቡ ከ1964 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የባህል መስህብ እውቅና ካገኘ በኋላ የስራ ባህልን፣ መረዳዳትን እና በጎ አስተሳሰብን በማስተማር የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተደራሽ ማድረግ ችሏል።
Quantifying our contribution to society